የፌደራል ዐቃቤ ሕግ፣ ኤሪክ ታባሮ ሺሚዬ የተባለውን ግለሰብ ሰዎች እንዲገደሉ ማድረግን ጨምሮ በጅምላ ግድያ የነበረውን ተሳትፎ በመደበቅ ከሶታል።
ሺሚዬ በአሜሪካ በሐሰት ስደተኛ ሆኖ እንዲቆይ ፈቃድ በማግኘቱ ከአውሮፓውያኑ 1995 ጀምሮ በኦሃዮ ኑሮውን ማድረጉን ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል።
ግለሰቡ ቀደም ብሎም በዘር ማጥፋት መሳተፉን አስተባብሏል።
ቦስተን በሚገኘው የፌደራል ፍርድ ቤት ይቀርባል ተብሎ ይጠበቃል።
የአገር ውስጥ የወንጀል ምርመራ ልዩ ወኪል ማይክል ክሮል በመግለጫቸው እንዳሉት ሺሚዬ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ አሳዛኝ ክስተት ከሆኑት መካከል አንዱ በሆነው የዘር ጭፍጨፋ ያለውን ተሳትፎ ለመሸፈን በመዋሸቱ ነው የተከሰሰው።
According to the European calendar, a Rwandan native who is said to have participated in the genocide committed in Rwanda in 1994 was arrested in the US state of Ohio.
Federal prosecutors have charged Eric Tabaro Shimiye with concealing his involvement in mass killings, including inciting people to be killed.
According to prosecutors, Shimiye has lived in Ohio since 1995, when he obtained permission to stay in the United States as a false immigrant.
The man denied that he was involved in genocide earlier.
He is expected to appear in federal court in Boston.
Michael Kroll, Special Agent in Charge of the Domestic Criminal Investigation, said in a statement that Shimiye was accused of lying to cover up his involvement in one of the most tragic events in human history.


Leave a comment