ታዳጊዋ ሂንድ ራጃብ ከአክስቷ፣ ከአጎት እና ከሦስት ልጆቻቸው ጋር በመኪና ጋዛን ጥለው በመሸሽ ላይ ነበሩ።
በታዳጊዋ እና በአደጋ ጊዜ ሰራተኞች መካከል የነበረ የድምጽ ቅጂ፣ በመኪና ውስጥ የነበሩት በሙሉ ተገድለው እንደነበር እና ሂንድ በእነሱ አስክሬን ውስጥ ከእስራኤል ኃይሎች ተደብቃ እንደነበር አመላክቷል።
የታዳጊዋ የስልክ እርዳታ ተማጽኖ የተኩስ ደምጽ ከተሰማ በኋላ ተቋርጧል።
ይህ ከሆነ ከቀናት በኋላ፣ የውጊያ ቀጠና በመሆኑ ተዘግቶ ወደ ነበረው ቦታ የፍልስጤም የቀይ ጨረቃ ማኅበር ተጉዘው የታዳጊዋን እና የቤተሰቦቿን አስክሬን አግኝተዋል።
ባለፈው ቅዳሜ ወደ ስፍራው የተጓዙት የእርዳታ ሰራተኞች፣ ሂንዳ እና ቤተሰቦቿ የተጓዙበት ተሽከርካሪ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት ተመልክተዋል።
አንድ የእርዳታ ሰራተኛ ሂንዳ ቤተሰቦቿ በተኩስ እና የመሳሪያ ድብደባ ስለመገደላቸው የሚያሳዩ ምልክቶች አሉ ብሏል።
A 6-year-old girl who went missing in Gaza last month was found dead along with several of her relatives and two aid workers after an Israeli tank attack.
Hind Rajab, a teenager, was fleeing Gaza by car with her aunt, uncle and their three children.
An audio recording between the teenager and emergency workers indicated that all the occupants of the car had been killed and that Hind was hiding from Israeli forces in their bodies.
The teenager’s phone calls for help were cut off after gunshots were heard.
Days after this, the Palestine Red Crescent Society traveled to the site, which was closed off due to a war zone, and found the remains of the teenager and her family.
The relief workers who went to the spot last Saturday saw that the vehicle in which Hinda and her family were traveling was heavily damaged.
An aid worker said there were signs that Hinda’s family had been killed by gunfire and gunfire.


Leave a comment