ፕረዚደንት ጌታቸው ረዳ ግዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ ንዝሓለፉ 10 ኣዋርሕ ዝዓመሞም ዕማማትን ብርኪ ትግበራ ውዕሊ ፕሪቶርያ ኣድሂቦም ምስ መንግስቲ ፌደራል ከምዝገምገሙ ገሊፆም።
ፕሬዚደንት ግዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ ኣይተ ጌታቸው ረዳ ነዚ ዝበሉ ምስ መንግስቲ ፌዴራል ብዛዕባ እናካየዱዎ ዝቐነዩ መድረኽን እዋናዊ ጉዳይ ኣመልኪቶም ሎሚ 04 ለካቲት 2016 ዓ/ም ን ሚድያታት ትግራይ መግለፂ ኣብ ዝሃብሉ እዩ ።
ኣብቲ መግለፂ ግዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ ካብ ዝጣየሽ ጀሚሩ ዝሰርሖም ስራሕቲ፣ ትግበራ ውዕሊ ስምምዕ ሰላም ፣ምምለስ ሕጋዊ ኣፍልጦ ውድብ ህውሓት ምሰ ፌደራል መንግስቲ ኣብ ዘተሰላጠ ዘተ ከምዝተልዓሉ ገሊፆም ኣለው።
ወዕሊ ፕሪቶርያ ብዝተመላእ መንገዲ ስለዘይተፈፀመ ሕዚ ኣጋጢሙና ዘሎ ፀገም ክጋደድ ከምዝገበሮዎ እውን ሓቢሮም ኣለው።
ብወገን ግዝያዊ ምምሕዳር ብርክት ዝበሉ ስራሕቲ ዋላ እኳ እንተሃለወ ብዙሓት ዕማማት ይተርፉና እዮም ዝበሉ ፕረዝደንት ጌታቸው ረዳ ህልውና ድሕንነትን ህዝቢ ትግራይ ፣ ኣጋጢሙ ዘሎ ሓደጋ ጥምየት ማሕበረሰብ ዓለም ክፈልጦ እናተሰርሐ ከምኡእውን ስራሕቲ ልምዓት ብዝተዋደደ መልኩዑ ንምስራሕ ንሰርሓ ኣለና ኢሎም።
ዋናው ትኩረታችን የህዝባችንን ደህንነት ማረጋገጥ ነው!! ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ
ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ባለፉት 10 ወራት ያከናወናቸውን ተግባራት እና ከፌዴራል መንግስት ጋር የፕሪቶሪያ ስምምነት የተደረሰበትን ደረጃ መገምገማቸውን ተናግረዋል።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ዛሬ በትግራይ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ ያከናወናቸው ተግባራት፣የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድረግ፣የህወሓትን ህጋዊ እውቅና የማስመለስ ስራ ከፌዴራል መንግስት ጋር ባደረገው ውይይት ተነስቷል ሲል መግለጫው አመልክቷል።
የፕሪቶሪያ ስምምነት ሁሉን አቀፍ በሆነ መልኩ አልተተገበረም ብለዋል።
የትግራይ ህዝብን ህልውናና ደህንነት ለማረጋገጥ ጊዜያዊ አስተዳደሩ እየሰራ መሆኑን ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ተናግረዋል።
Our main focus is to ensure the safety of our people!! President Getachew Reda
President Getachew Reda spoke about the activities of the Tigray Interim Administration in the past 10 months and the status of the Pretoria Agreement with the Federal Government.
Tigray Interim Administration President Getachew Reda made a strong statement to the media in Tigray today.
The statement said that discussions have been held with the federal government to restore the legal recognition of the TPLF to implement its peace agreement and its actions since the establishment of the Tigray Interim Administration.
The Pretoria agreement is invalid and has not been implemented.
President Getachew Reda said the interim administration is working to ensure the security of the people of Tigray.


Leave a comment