ኮሚሽኑ ባለፉት ዓመታት በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በመንግሥት እና በታጣቂ ላይሎች መካከል እየተካሄደ ባለው ግጭት እና በሚፈጸሙ ጥቃቶች ሰላማዊ ሰዎች ሰለባ መሆናቸውን አመልክቷል።
በዚህም ሁለቱም ወገኖች ነዋሪዎችን ሌላኛውን ወገን በመደገፍ እና አባል በመሆን እንደሚከሱ እና በዚህም ሳቢያ ያለ ሕግ ሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም ግድያዎችን መፈጸማቸውን በአሃዝ አስደግፎ ይፋ አድርጓል።
ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው በክልሉ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች እና በታጣቂዎች የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ ዛሬ አርብ የካቲት 15/2016 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ሪፖርት ነው።
ኮሚሽኑ ከመስከረም 1/2014 እስከ ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም. ባሉት ሁለት ዓመታት በኦሮሚያ ክልል ዘጠኝ ዞኖች የተጎጂ ቤተሰቦችን ጨምሮ 158 ሰዎችን በማነጋጋር ያሰባሰበውን ግኝት ነው ይፋ ያደረገው።
በኮሚሽኑ ሪፖርት በተጠቀሱት ሁለት ዓመታት በመንግስት የፀጥታ አካላት እና በታጣቂዎች ከሕግ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎችን በዝርዝር አስፍሯል።
በሪፖርቱ መሠረት ባለፉት ሁለት ዓመታት 52 ግለሰቦች በመከላከያ ሠራዊት እና በቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ከሕግ ውጭ ተገድለዋል።
የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ግድያዎቹን የፈጸሙት “ለታጣቂ ቡድኖች መረጃ እና ሎጀስቲክስ ታቀርባላችሁ፣ የቡድኑ አባል ናችሁ” በሚል ምክንያት መሆኑን በኢሰመኮ ሪፖርት ላይ ሰፍሯል።
The Ethiopian Human Rights Commission (ESMECO) has announced that 94 people have been extrajudicially killed by government security forces and militants in Oromia region in the last two years.
The commission has pointed out that in the past years, civilians have been victims of the ongoing conflict and violence in different areas of the Oromia region between the government and armed groups.
In this way, both sides accuse the residents of supporting and being members of the other side, and as a result, they commit killings by attacking civilians without law.
The commission stated this regarding human rights violations committed by government security forces and militants in the region today, Friday, February 15/2016. It’s in a public report.
The commission from September 1/2014 to October 30/2016. He made public the findings that he gathered by talking to 158 people, including victims’ families, in nine zones of the Oromia region in the last two years.
The commission’s report detailed the extrajudicial killings by government security forces and militants in the two years covered.
According to the report, in the last two years, 52 individuals have been extrajudicially killed by the Defense Forces and the former Special Forces of the Oromia region.
According to the Ismeco report, the government security forces carried out the killings because “you provide information and logistics to armed groups, you are a member of the group.”


Leave a comment