ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ዛሬ የካቲት 29/2016 ዓ.ም. ጠዋት ከአፍሪካ ልማት ባንክ ኃላፊው ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ያስታወቁት በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ከፎቶዎች ጋር አያይዘው በለጠፉት መልዕክት ነው።
በመልዕክታቸው፤ “ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር ያላት አጋርነት ውጤታማ ሆኖ ቀጥሏል” ያሉት ዐቢይ፤ ከዶ/ር አብዱል ጋር የነበራቸው ውይይት ባንኩ “በኢትዮጵያ በሚያካሂዳቸው ፕሮጀክቶች” ላይ ያተኮረ እንደሆነ ገልጸዋል።
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አኪንውሚ አዴሲና “የኦባፌሚ አዎሎው የአመራር ሽልማትን” ማግኘታቸውን በመጥቀስ የ“እንኳን ደስ ያለህ” መልክዕታቸውን አስተላልፈዋል።
Dr. Abdul Kamara, Deputy Director General of the African Development Bank for East Africa, who was reported to have been attacked by the security forces of the Ethiopian government; He met with Prime Minister Abiy Ahmed.
Prime Minister Abiy; Today is February 29/2016. In the morning, they announced that they met and discussed with the head of the African Development Bank in a message they posted on their social media page with photos attached.
In their message; “Ethiopia’s partnership with the African Development Bank continues to be effective,” Abiy said. He stated that his conversation with Dr. Abdul focused on the bank’s “projects in Ethiopia”.
In addition, the Prime Minister conveyed his “congratulations” to the President of the African Development Bank, Dr. Akinwumi Adesina, on receiving the “Obafemi Awolowo Leadership Award”.


Leave a comment