ለተፈጠረው ቀውስ ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን ሦስት የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ኮማንደሮችም ይፋ አድርጓል። ይህም የቡድኑ መሪ ጀነራል ሞሐመድ ሐምዳን ዳጋሎን (ሔሚቲ) ይጨምራል።
አምና ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ባሉት ወራት እንዲሁም በያዝነው ዓመት ጥቅምት ላይ በኤል ጊኔያ ከተማ አረብ ያልሆኑ ማሳሊት የተባሉ መኖሪያ መንደሮች ውስጥ ስለሚደርሱ ጥቃቶች ብዙ ሪፖርቶች ሲወጡ ነበር።
በሂውማን ራይትስ ዋች የወጣው ሪፖርት ግን እስካሁን ከወጡት ጥልቅ ይዘት ያለው ነው።
ባለፉት 11 ወራት ከ200 በላይ ሰዎችን በአራት አገራት ቃለ ምልልስ እንዳደረገላቸውና ከ120 በላይ ምሥሎች ላይ ምርመራ እንዳደረገ በሪፖርቱ ገልጿል።
በማሳሊት እና በሌሎችም አረብ ያልሆኑ ማኅበረሰቦች ላይ የደረሰው ጥቃት “ሰፊና ስልታዊ ነው” ሲል አክሏል።
ይህም ዓላማው “ቢያንስ አካባቢውን ጥለው እንዲወጡ ማድረግ” ነው ብሏል።
Human Rights Watch announced that the Sudanese Rapid Action Forces (RSF) and their Arab allies committed genocide in a town called El Guinea in West Darfur.
He also announced the three commanders of the Rapid Action Forces who are responsible for the crisis. This includes the group’s leader, General Mohamed Hamdan Dagalon (Hemiti).
Between April and June and in October of this year, there were many reports of attacks in the non-Arab villages of Masalit in El Guinea.
The report released by Human Rights Watch is the most in-depth yet.
In the last 11 months, he has interviewed more than 200 people in four countries and examined more than 120 images, he said in the report.
The attack on Masalit and other non-Arab communities is “widespread and systematic,” he added.
He said the aim was to “at least get them to leave the area”.


Leave a comment