ተቋሙ ከነሐሴ 2015 ዓ.ም እስከ ጥር 2016 ዓ.ም. ከሰበሰበው 17.9 ሚሊዮን ብር ውስጥ 9.3 ሚሊዮን ብር “ለትርፍ ሰዓት ክፍያ እና ለበዓል ለሠራተኞች ስጦታ” ወጪ መደረጉን ኦዲተር መሥሪያ ቤቱ ይፋ አድርጓል።
የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ይህን ይፋ ያደረገው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው የ2015 ዓ.ም. በጀት ዓመት የፋይናንስ እና ሕጋዊነት ኦዲተር እና የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት ላይ ነው።
ቢቢሲ የተመለከተው ይህ ባለ 61 ገጽ ሪፖርት የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች እና ድርጅቶች ሂሳብ ላይ የተከናወኑ የፋይናንስ እና ሕጋዊነት ኦዲት፣ የክዋኔ ኦዲት ሪፖርቶችን የያዘ ነው።
ኦዲተር መሥሪያ ቤቱ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት አሰጣጥ ውጤታማነትን የተመለከተ ሪፖርትን በኦዲት ሰነዱ ውስጥ አካትቷል።
“ተቋሙ ለፓስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ የሚያገለግሉ የጸደቀ እና ወቅታዊ የሆነ መመሪያ፣ ስታንዳርድ እና የዜጎች ቻርተር የሌለው” በሚል በኦዲት ሪፖርቱ ትችት ቀርቦበታል።
የኢምግሬሽን ተቋሙ ገንዘብ ለመሰብሰብ መመሪያ የማውጣት ሥልጣን ሳይኖረው “የፓስፖርት ምዝገባ ቀን ቀጠሮ ያሳለፉ ግለሰቦችን በቅጣት ለማስተናገድ (የቅጣት ክፍያ ተመን) መመሪያ አዘጋጅቶ በዋና ዳይሬክተር ያጸደቀ መሆኑን” ኦዲተር መሥሪያ ቤቱ አስታውቋል።
Immigration and Naturalization Service issuing penalty rate guidelines “without authority”; The Federal Auditor General’s Office announced that 17.9 million Birr was collected from bank accounts opened in the names of individuals.
The institution from August 2015 to January 2016. Out of the 17.9 million birr collected, 9.3 million birr was spent on “overtime pay and holiday gifts for employees,” the auditor’s office announced.
The Office of the Auditor General announced this in the 2015 report submitted to the House of Representatives. Financial and Legal Auditor and Operational Audit Report for the fiscal year.
The BBC has seen this 61-page report, which contains financial and legality audits, operational audit reports on the accounts of federal government offices and organisations.
The Auditor’s Office included a report on the effectiveness of the Immigration and Naturalization Service’s issuance of passports in its audit document.
It was criticized in the audit report that “the institution does not have an approved and up-to-date guide, standard and citizen’s charter for the provision of passport services.”
The auditor’s office announced that without the authority to issue instructions to collect money, the immigration agency “has prepared guidelines (penalty payment rates) for dealing with individuals who have missed the passport registration date and approved by the Director General.”


Leave a comment