ከተገደሉት መካከል አብዛኛዎቹ ሴቶች እና ህጻናት መሆናቸውንም ከጤና ሚኒስትሩ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
ከመስከረም መጨረሻ በኋላ የተገደሉት ፍልስጤማውያን ቁጥር ጋዛ ካላት 2.3 ሚሊዮን ያህል ህዝብ 1.3 በመቶው ነው ተብሏል።
የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ጦርነቱ ምን ያህል አስከፊ መሆኑንም አመላካች ነው ተብሏል።
የተገደሉት ሰዎች አኃዝ ምን ያህሉ ሰላማዊ ዜጎች ምን ያህሉ ታጋዮች እንደሆኑ አይገልጽም።
ሚኒስቴሩ በባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 81 ሰዎች መገደላቸውን ገልጾ በአጠቃላይም የተገደሉ ሰዎችን ቁጥርም 30 ሺህ 35 እንደደረሰ በዛሬው ዕለት አስታውቋል።
አጋዙ ሆስፒታል ሳይደርሱ ህይወታቸው ያለፉ ፍልስጤማውያንን ያላካተተ በመሆኑም የተገደሉ ሰዎች ቁጥር እጅግ ከዚህ ከፍ ያለ ሊሆን ይችላል። ከነዚህም ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩት እስራኤል በአየር ጥቃቶቿ ወደ ፍርስራሽነት በቀየረቻቸው ህንጻዎች ስር ተቀብረው ይገኛሉ።
በጥቃቱ ከ70 ሺህ በላይ ሰዎች መጎዳታቸውንም የጋዛ የጤና ሚኒስቴር መዝግቧል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ጨምሮ ሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት መረጃዎችን የሚያገኙት ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ነው።
The Ministry of Health under the administration of Hamas announced that more than 30,000 Palestinians have been killed by Israel’s relentless attack on Gaza.
According to the information obtained from the Minister of Health, the majority of those killed were women and children.
The number of Palestinians killed since the end of September is said to be 1.3 percent of Gaza’s population of 2.3 million.
It is said that the number of people killed is an indication of how terrible the war was.
The number of people killed does not reveal how many were civilians and how many were combatants.
The ministry announced that 81 people were killed in the last 24 hours and the total number of people killed reached 30 thousand 35.
The death toll may be much higher, not including the Palestinians who died before reaching the hospital. Thousands of them are buried under buildings destroyed by Israel’s airstrikes.
The Gaza Ministry of Health recorded that more than 70,000 people were injured in the attack. Other international institutions, including the United Nations, get information from the ministry.


Leave a comment