የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ከ8 ወራት በኋላ ኅዳር 2017 ዓ.ም. ይካሄዳል።
አራት ግዛቶች፣ አንድ የአሜሪካ ክፍል እና በመላው ዓለም የሚኖሩ ዴሞክራቶች ማክሰኞ ዕለት ዕጯቸውን መርጠዋል።
ይህ ማለት በአውሮፓውያኑ 2020 የተመለከትነው የባይደን እና ትራምፕ ፍጥጫ በ8 ወራት ውስጥ ይደገማል።
ሁለቱ ቁንጮ ፓርቲዎች በቅርቡ በየፊናቸው በሚያደርጉት ስብሰባ ዕጩዎቻቸውን በይፋዊ መንገድ ያስተዋውቃሉ።
የ81 ዓመቱ ፕሬዝንት ማክሰኞ አመሻሹን በሰጡት ቃል ደጋፊዎቻቸው እንደገና እንዲወዳደሩ በሳቸው ላይ እምነት ስለጣሉ የተሰማቸውን “ክብር” ገልጠዋል።
ባይደን “ጊዜው ከትራምፕ የሚመጣው ስጋት እጅግ ላቅ ያለበት ነው” ሲሉ አክለዋል።
የምጣኔ ሀብቱ መነቃቃቱን ዋቢ አድርገው “አሜሪካ ወደ ቀደመ አቋሟ እየተመለሰች ነው” ካሉ በኋላ ነገር ግን አሜሪካ ወደፊት የዴሞክራሲ ደንቃራ ተደግኖባታል፤ አልፎም ውርጃ ማካሄድ የሚፈልጉ ጫና እያደረባቸው ነው ብለዋል።
“አሜሪካዊያን ድምፃቸውን ለኛ በመስጠት ወደፊት እንድንራመድ ይፈቅዱልናል ብዬ አስባለሁ” ብለዋል ባይደን ባወጡት መግለጫ።
ተንታኞች ባይደን ተቀማጭ ፕሬዝደንት መሆናቸው ከሌሎች ዕጩዎች የተሻለ ዕድል እንዲኖራቸው አድርጓል ይላሉ።
US President Joe Biden and former President Donald Trump won the votes to compete in the next election.
8 months after the US presidential election in November 2017. will be conducted.
Four states, one part of the United States and Democrats around the world voted on Tuesday.
This means that the fight between Biden and Trump that we saw in Europe 2020 will be repeated in 8 months.
The two top parties will soon announce their candidates in their respective meetings.
In a statement on Tuesday evening, the 81-year-old president expressed his “honour” that his supporters had put their faith in him to run again.
“It’s a time when the threat from Trump is at an all-time high,” Biden added.
Referring to the revival of the economy, after saying that “America is returning to its previous position”, but America has been protected by a democracy in the future; He also said that those who want to have an abortion are under pressure.
“I think the American people will allow us to move forward by giving us their vote,” Biden said in a statement.
Analysts say the fact that Biden is the sitting president has given him a better chance than other candidates.


Leave a comment