የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት ከድልድልይ ላይ ወደ 50 ሜትር ገደል በወደቀው አውቶብስ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች የ8 ዓመት ሴት ልጅ ብቻ በሕይወት መገኘቷን አስታውቀዋል።
ከሞት የተረፈችው ብቸኛዋ የስምንት ዓመት ልጅ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባትም ተገልጿል።
በሰሜን ምሥራቅ ሊምፖፖ ግዛት አደጋው የደረሰበት አውቶብስ የድልድዩን መከላከያ ጥሶ ቁልቁል ወርዶ ከመሬት ጋር ሲጋጭ በእሳት መያያዙ ተነግሯል።
ተሳፋሪዎቹ ከቦትስዋና ዋና ከተማ ጋቦሮኔ ወደ ሞሪያ ከተማ በአውሮፓውያን አቆጣጠር በመጪው እሁድ ለሚከበረው የፋሲካ በዓል መንፈሳዊ አገልግሎት ሲጓዙ የነበሩ ሃይማኖተኞች ነበሩ።
The United Nations High Court has ordered Israel to allow food and medicine into Gaza to avert a possible famine.
The UN International Court of Justice ruled that Israel must allow “urgently needed services and humanitarian aid” to enter “without delay”.
The court’s ruling comes after warnings that Gaza could be hit by famine within weeks.
Although the decisions of the International Court of Justice are legally binding, the court does not have the power to enforce its orders.
Emerging reports suggest that Israel is deliberately blocking humanitarian aid from reaching Gaza. Israel, however, denies that such criticisms are based on information.
This court was previously hearing a case brought by South Africa alleging that Israel is committing genocide in Gaza.


Leave a comment